የሲዳማ ልማት ማህበርን በእውቀት እና በስትራቴጂ በመምራት የበለፀገ የሲዳማ ማህበረሰብን ለመፍጠር ይሰራል።" ርዕሰ መስተዳድር አቶ አቶ ደስታ ሌዳሞ የሲዳማ ልማት ማህበርን በእውቀት እና በስትራቴጂ በመምራት የበለፀገ የሲዳማ ማህበረሰብን ለመፍጠር ይሰራል ሲሉ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለፁ። "ለሲዳማ እድገት የድርሻዬን እወጣለሁ" በሚል መሪ ሀሳብ የተቋሙን ሪፎርም በተመለከተ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በተገኘበት የሲዳማ ልማት ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።






